የታሊባን ሰርጎ ገብ ቡድን አፍጋኒስታን ውስጥ አንዲት ወረዳ ላይ ጥቃት ከፍቶ ቢያንስ 12 ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። ባለሥልጣናት እንዳመለከቱት፣ የመንግሥቱ የተኩስ አቁም ውል ይፋ ከሆነ በኋላ በተካሄደ ሌላ ጥቃት ወደ 13 ሰዎች የመቁስል አደጋ ደርሶባቸዋል።
የታሊባን ሰርጎ ገብ ቡድን አፍጋኒስታን ውስጥ አንዲት ወረዳ ላይ ጥቃት ከፍቶ ቢያንስ 12 ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። ባለሥልጣናት እንዳመለከቱት፣ የመንግሥቱ የተኩስ አቁም ውል ይፋ ከሆነ በኋላ በተካሄደ ሌላ ጥቃት ወደ 13 ሰዎች የመቁስል አደጋ ደርሶባቸዋል።
0 Comments
0 Shares