የታሊባን ሰርጎ ገብ ቡድን አፍጋኒስታን ውስጥ አንዲት ወረዳ ላይ ጥቃት ከፍቶ ቢያንስ 12 ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። ባለሥልጣናት እንዳመለከቱት፣ የመንግሥቱ የተኩስ አቁም ውል ይፋ ከሆነ በኋላ በተካሄደ ሌላ ጥቃት ወደ 13 ሰዎች የመቁስል አደጋ ደርሶባቸዋል።
የታሊባን ሰርጎ ገብ ቡድን አፍጋኒስታን ውስጥ አንዲት ወረዳ ላይ ጥቃት ከፍቶ ቢያንስ 12 ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። ባለሥልጣናት እንዳመለከቱት፣ የመንግሥቱ የተኩስ አቁም ውል ይፋ ከሆነ በኋላ በተካሄደ ሌላ ጥቃት ወደ 13 ሰዎች የመቁስል አደጋ ደርሶባቸዋል።
AMHARIC.VOANEWS.COM
የታሊባን ሰርጎ ገብ ቡድን በአፍጋኒስታን ጥቃት ከፍቶ 12 ሰዎች ሞቱ
የታሊባን ሰርጎ ገብ ቡድን አፍጋኒስታን ውስጥ አንዲት ወረዳ ላይ ጥቃት ከፍቶ ቢያንስ 12 ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። ባለሥልጣናት እንዳመለከቱት፣ የመንግሥቱ የተኩስ አቁም ውል ይፋ ከሆነ በኋላ በተካሄደ ሌላ ጥቃት ወደ 13 ሰዎች የመቁስል አደጋ ደርሶባቸዋል።
0 Comments 0 Shares