ስፔን 6መቶ ፍልሰተኞች የሚገኙባትንና ተቀባይ አጥታ አጣብቂኝ ውስጥ የነበረችዋን መርከብ ዛሬ መቀበሏን አስታወቀች። ቀደም ሲል ጣልያንና ማልታ መርከቢቷን ለመቀበል እንዳልፈለጉም ተመልክቷል።
ስፔን 6መቶ ፍልሰተኞች የሚገኙባትንና ተቀባይ አጥታ አጣብቂኝ ውስጥ የነበረችዋን መርከብ ዛሬ መቀበሏን አስታወቀች። ቀደም ሲል ጣልያንና ማልታ መርከቢቷን ለመቀበል እንዳልፈለጉም ተመልክቷል።
AMHARIC.VOANEWS.COM
ስፔን 6መቶ ፍልሰተኞች መቀበሏን አስታወቀች
ስፔን 6መቶ ፍልሰተኞች የሚገኙባትንና ተቀባይ አጥታ አጣብቂኝ ውስጥ የነበረችዋን መርከብ ዛሬ መቀበሏን አስታወቀች። ቀደም ሲል ጣልያንና ማልታ መርከቢቷን ለመቀበል እንዳልፈለጉም ተመልክቷል።
0 Comments 0 Shares