(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በኢትዮ – ኤርትራ ጉዳይ ይ ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም የባድመ ከተማ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የአልጀርስ ስምምነትንና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑን የተቃወሙት ነዋሪዎች ዛሬ ረፋድ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ሰላም እንደሚፈልጉ ያነሱት ነዋሪዎቹ፥ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ […]
(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በኢትዮ – ኤርትራ ጉዳይ ይ ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም የባድመ ከተማ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የአልጀርስ ስምምነትንና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑን የተቃወሙት ነዋሪዎች ዛሬ ረፋድ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ሰላም እንደሚፈልጉ ያነሱት ነዋሪዎቹ፥ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ […]
0 Comments
0 Shares