(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአክሱም ዩኒቨርሲቲ በግዕዝ እና ትግርኛ ቋነቅ ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የግዕዝና የትግርኛ ቋንቋን ስርዓተ ትምህርት ለማጽደቅ የሚያስችል መድረክ ተዘጋጅቷል። በመድረኩ ላይም ዩኒቨርሲቲው የትምህርት መርሃ ግብሩን በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ መርሃ ግብሩ በመጀመሪያ ዲግሪ ለሦስት ዓመታት የሚሰጥ ነው ተብሏል። በቀጣይም ሁለተኛ ዲግሪ ለመጀመር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ላይ መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ዩኒቨርሲቲው የመርሃ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአክሱም ዩኒቨርሲቲ በግዕዝ እና ትግርኛ ቋነቅ ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የግዕዝና የትግርኛ ቋንቋን ስርዓተ ትምህርት ለማጽደቅ የሚያስችል መድረክ ተዘጋጅቷል። በመድረኩ ላይም ዩኒቨርሲቲው የትምህርት መርሃ ግብሩን በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ መርሃ ግብሩ በመጀመሪያ ዲግሪ ለሦስት ዓመታት የሚሰጥ ነው ተብሏል። በቀጣይም ሁለተኛ ዲግሪ ለመጀመር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ላይ መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ዩኒቨርሲቲው የመርሃ […]
0 Comments
0 Shares