በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትላንት ማታ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተወረወረ የእጅ ቦምብ በዘጠኝ ሰዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ገለፁ ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ቃልኪዳን ነጋሽ ለኢዜአ እንደገለፁት ከትላንት በስቲያ ከምሽቱ 3 ሰዓት ገደማ በዩኒቨርሲቲው ኦዳያአ ግቢ በሚገኝ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ቦምብ ተመርውሯል፡፡ ዶክተር ቃልኪዳን እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ከተጎጂዎች መካከል አንዱ በዲላ ዩኒቨርቲ ሪፈራል ሆስፒታል [...]
በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትላንት ማታ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተወረወረ የእጅ ቦምብ በዘጠኝ ሰዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ገለፁ ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ቃልኪዳን ነጋሽ ለኢዜአ እንደገለፁት ከትላንት በስቲያ ከምሽቱ 3 ሰዓት ገደማ በዩኒቨርሲቲው ኦዳያአ ግቢ በሚገኝ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ቦምብ ተመርውሯል፡፡ ዶክተር ቃልኪዳን እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ከተጎጂዎች መካከል አንዱ በዲላ ዩኒቨርቲ ሪፈራል ሆስፒታል [...]
KALITIPRESS.COM
በዲላ ዩኒቨርሲቲ የተወረወረ የእጅ ቦምብ በዘጠኝ ሰዎች ላይ ጉዳት አደረሰ
በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትላንት ማታ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተወረወረ የእጅ ቦምብ በዘጠኝ ሰዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ገለፁ ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ቃልኪዳን ነጋሽ ለኢዜአ እንደገለፁት ከትላንት በስቲያ ከምሽቱ 3 ሰዓት ገደማ በዩኒቨርሲቲው ኦዳያአ ግቢ በሚገኝ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ቦምብ ተመርውሯል፡፡ ዶክተር ቃልኪዳን እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ከተጎጂዎች መካከል አንዱ በዲላ ዩኒቨርቲ ሪፈራል ሆስፒታል
0 Comments 0 Shares