በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትላንት ማታ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተወረወረ የእጅ ቦምብ በዘጠኝ ሰዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ገለፁ ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ቃልኪዳን ነጋሽ ለኢዜአ እንደገለፁት ከትላንት በስቲያ ከምሽቱ 3 ሰዓት ገደማ በዩኒቨርሲቲው ኦዳያአ ግቢ በሚገኝ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ቦምብ ተመርውሯል፡፡ ዶክተር ቃልኪዳን እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ከተጎጂዎች መካከል አንዱ በዲላ ዩኒቨርቲ ሪፈራል ሆስፒታል [...]
በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትላንት ማታ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተወረወረ የእጅ ቦምብ በዘጠኝ ሰዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ገለፁ ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ቃልኪዳን ነጋሽ ለኢዜአ እንደገለፁት ከትላንት በስቲያ ከምሽቱ 3 ሰዓት ገደማ በዩኒቨርሲቲው ኦዳያአ ግቢ በሚገኝ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ቦምብ ተመርውሯል፡፡ ዶክተር ቃልኪዳን እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ከተጎጂዎች መካከል አንዱ በዲላ ዩኒቨርቲ ሪፈራል ሆስፒታል [...]
0 Comments
0 Shares