የኢትጵያ ቪዛ በድረ ገጽ መሰጠት ተጀመረ
ዳዊት ታዬ
Mon, 06/11/2018 - 10:20
የኢትጵያ ቪዛ በድረ ገጽ መሰጠት ተጀመረ ዳዊት ታዬ Mon, 06/11/2018 - 10:20
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የኢትጵያ ቪዛ በድረ ገጽ መሰጠት ተጀመረ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ከየትኛውም የዓለም ክፍል ያሉ የውጭ አገር ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት በድረ ገጽ (ኦንላይን) ቪዛ እንዲያገኙ የሚያስችላቸው ዘመናዊ አገልግሎትን ቅዳሜ ሰኔ 2 ቀን 2010 ዓ.ም. በይፋ ተጀመረ፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት ጉዳዮች ዋና መምርያ ይህን አገልግሎት በይፋ ከመጀመሩ በፊት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ለ18 ወራት ሙከራ ላይ የቆየ መሆኑ ተገልጿል፡፡
0 Comments 0 Shares