የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን እውቅና አገኘ
ዳዊት ታዬ
Mon, 06/11/2018 - 12:20
የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን እውቅና አገኘ ዳዊት ታዬ Mon, 06/11/2018 - 12:20
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን እውቅና አገኘ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ ለተቋቋመው የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን የእውቅና የምስክር ወረቀት ሰጠ፡፡ በሚኒስትሯ ሒሩት ወልደ ማርያም (ዶ/ር) የተፈረመው የእውቅና የምስክር ወረቀት የተሰጠው ግንቦት 23 ቀን 2010 ዓ.ም. ነው፡፡ ኮንፌዴሬሽኑ በመሥራች ጉባዔው ፕሬዚዳንት፣ ሦስት ምክትል ፕሬዚዳንቶችንና ሌሎች ሰባት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መርጦ ነበር፡፡
0 Comments 0 Shares