(ኤፍ ቢ ሲ)- ኢትዮጵያ እና ግብፅ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሁለቱን ሃገራት የመልማት ፍላጎት ባከበረ መልኩ በአዲስ መንፈስ በጋራ ለመስራት ተስማሙ። ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ ከትላንት በስትያ ካይሮ የገቡት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲ ጋር መክረዋል። መሪዎቹ በውይይታቸው ወቅት በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። በግድቡ ዙሪያ ባደረጉት ውይይትም […]
(ኤፍ ቢ ሲ)- ኢትዮጵያ እና ግብፅ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሁለቱን ሃገራት የመልማት ፍላጎት ባከበረ መልኩ በአዲስ መንፈስ በጋራ ለመስራት ተስማሙ። ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ ከትላንት በስትያ ካይሮ የገቡት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲ ጋር መክረዋል። መሪዎቹ በውይይታቸው ወቅት በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። በግድቡ ዙሪያ ባደረጉት ውይይትም […]
0 Comments
0 Shares