(ኢዜአ)- የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/  አስቸኳይ ጉባኤ ትላንትበመቀሌ ከተማ  የሰማእታት ሃወልት አዳራሽ ተጀመረ። በዝግ የተጀመረው አስቸኳይ ጉባኤ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ  ድርጅቱ ከትላንት በስትያ ማምሻውን  ለመገናኛ ብዙሃን ባሰራጨው ጽሁፍ ገለልጿል። ኢትዮ – ኤርትራን አስመልክቶ ኢህአዴግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ድርጅቱ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ ውሳኔው የሁለቱንም ሀገራት ህዝቦች ዘላቂ ጥቅምና አንድነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል። ሕወሓት […]
(ኢዜአ)- የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/  አስቸኳይ ጉባኤ ትላንትበመቀሌ ከተማ  የሰማእታት ሃወልት አዳራሽ ተጀመረ። በዝግ የተጀመረው አስቸኳይ ጉባኤ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ  ድርጅቱ ከትላንት በስትያ ማምሻውን  ለመገናኛ ብዙሃን ባሰራጨው ጽሁፍ ገለልጿል። ኢትዮ – ኤርትራን አስመልክቶ ኢህአዴግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ድርጅቱ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ ውሳኔው የሁለቱንም ሀገራት ህዝቦች ዘላቂ ጥቅምና አንድነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል። ሕወሓት […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ሕወሓት አስቸኳ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ
(ኢዜአ)- የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/  አስቸኳይ ጉባኤ ትላንትበመቀሌ ከተማ  የሰማእታት ሃወልት አዳራሽ ተጀመረ።በዝግ የተጀመረው አስቸኳይ ጉባኤ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ  ድርጅቱ ከትላንት በስትያ ማምሻውን  ለመገናኛ ብዙሃን ባሰራጨው ጽሁፍ ገለልጿል።ኢትዮ – ኤርትራን አስመልክቶ ኢህአዴግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ድርጅቱ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ ውሳ
0 Comments 0 Shares