የዋጋ ማስተካከያ ባለመደረጉ ለችግር መዳረጋቸውን ዕቃ አቅራቢዎች ገለጹ
ውድነህ ዘነበ
Sun, 06/10/2018 - 08:47
የዋጋ ማስተካከያ ባለመደረጉ ለችግር መዳረጋቸውን ዕቃ አቅራቢዎች ገለጹ ውድነህ ዘነበ Sun, 06/10/2018 - 08:47
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የዋጋ ማስተካከያ ባለመደረጉ ለችግር መዳረጋቸውን ዕቃ አቅራቢዎች ገለጹ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በጥቅምት 2010 ዓ.ም. የብር በ15 በመቶ እንዲቀንስ ከተደረገ በኋላ፣ በዕቃዎች ላይ የዋጋ ማስተካከያ ባለመደረጉ መቸገራቸውን የማዕቀፍ ግዥ አቅራቢ ነጋዴዎች አመለከቱ፡፡ የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. ከዕቃ አቅራቢዎች ጋር ባጋጠሙ ችግሮች ላይ ውይይት አድርጓል፡፡
0 Comments 0 Shares