አነስተኛና መካከለኛ አልባሳት አምራቾች ያልተገባ የጉምሩክ ቀረጥ መጠየቃቸውን ተቃወሙ
ብርሃኑ ፈቃደ
Sun, 06/10/2018 - 08:58
አነስተኛና መካከለኛ አልባሳት አምራቾች ያልተገባ የጉምሩክ ቀረጥ መጠየቃቸውን ተቃወሙ ብርሃኑ ፈቃደ Sun, 06/10/2018 - 08:58
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
አነስተኛና መካከለኛ አልባሳት አምራቾች ያልተገባ የጉምሩክ ቀረጥ መጠየቃቸውን ተቃወሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በአነስተኛና በመካከለኛ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት አምራችነት ሥራ ላይ እንደተሰማሩ የገለጹ አምራቾች፣ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከሕግ አግባብ ውጪ ለአምራቾች የተፈቀደውን የቀረጥ ማስከፈያ ሒሳብ ተላልፎ በመጠየቃቸው ያልተገባ ቀረጥን በመቃወም አቤቱታ አቀረቡ፡፡
0 Comments 0 Shares