ኢትዮጵያ በዘረመል የተለወጡ ህያው የጥጥ ዝርያዎች እንዲመረቱ ፈቀደች
ብርሃኑ ፈቃደ
Sun, 06/10/2018 - 09:00
ኢትዮጵያ በዘረመል የተለወጡ ህያው የጥጥ ዝርያዎች እንዲመረቱ ፈቀደች ብርሃኑ ፈቃደ Sun, 06/10/2018 - 09:00
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ኢትዮጵያ በዘረመል የተለወጡ ህያው የጥጥ ዝርያዎች እንዲመረቱ ፈቀደች | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ከሁለት ዓመታት ጥብቅ የመስክ ላይ ሙከራ በኋላ መንግሥት በዘረመል የተለወጡ ህያው የጥጥ ዝርያዎች እንዲመረቱ የሚያስችል ፈቃድ፣ ለኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት መሰጠቱ ታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ፈቃድ ለሚሰጠው ለአካባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ሚኒስቴር ያቀረበውን የምርምር ውጤት መነሻ በማድረግ ለቀረበለት የጽሑፍ ማመልከቻ፣ ሚኒስቴሩ ፈቃድ መስጠቱን በሚኒስቴሩ የደኅንነተ ሕይወት ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ አሰፋ ጉዲና ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
0 Comments 0 Shares