የታክስና የጉምሩክ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ከ15 በላይ መመርያዎች ይፋ ሊሆኑ ነው
ዳዊት ታዬ
Sun, 06/10/2018 - 09:05
የታክስና የጉምሩክ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ከ15 በላይ መመርያዎች ይፋ ሊሆኑ ነው ዳዊት ታዬ Sun, 06/10/2018 - 09:05
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የታክስና የጉምሩክ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ከ15 በላይ መመርያዎች ይፋ ሊሆኑ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከ15 በላይ አዳዲስ ረቂቆችና ማሻሻያ የተደረገባቸውን መመርያዎች ለመተግበር ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡ ባለሥልጣኑ ከጉምሩክና ከታክስ አስተዳደር ጋር ተግባራዊ ያደርጋቸዋል ተብሎ በሚጠበቁት በእነዚህ አዳዲስ መመርያዎችና ማሻሻያዎች ላይ፣ ከንግድ ኅብረተሰቡ ጋር እንደሚመክርባቸው ተገልጿል፡፡
0 Comments 0 Shares