የገንዘብ እጥረት ቀውስ በኢኮኖሚው ላይ ሥጋት መደቀኑን መንግሥት አመነ
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 06/10/2018 - 09:07
የገንዘብ እጥረት ቀውስ በኢኮኖሚው ላይ ሥጋት መደቀኑን መንግሥት አመነ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/10/2018 - 09:07
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የገንዘብ እጥረት ቀውስ በኢኮኖሚው ላይ ሥጋት መደቀኑን መንግሥት አመነ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የአገሪቱን ኢኮኖሚ ቀጣይነት ለማረጋገጥ የገንዘብ እጥረት ቀውስ እንደገጠመው፣ እጥረቱ በፍጥነት መፍትሔ ካልተገኘለት ኢኮኖሚውን በመጉዳት ማኅበራዊ ችግር ሊፈጥር እንደሚችል መንግሥት በይፋ አስታወቀ፡፡ ይህንን የተናገሩት የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትሩ አብርሃም ተከስተ (ዶ/ር)፣ የፌዴራል መንግሥትን የ2011 ዓ.ም. ረቂቅ በጀት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. ለፓርላማ ባቀረቡበት ወቅት ነው፡፡
0 Comments 0 Shares