(ኤፍ.ቢ.ሲ)- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ የኡጋንዳ ከፍተኛ ሜዳሊያ ተሸለሙ። በኡጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት በተከበረው የሀገሪቱ 29ኛው ብሄራዊ የጀግኖች በዓል ታድመዋል። በዚህ ብሄራዊ በዓል ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለአፍሪካ እና ለኡጋንዳ መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች ሀገሪቱ የምታበረክተውን ሜዳሊያ ከፕሬዚዳንት ዮዌሪ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ የኡጋንዳ ከፍተኛ ሜዳሊያ ተሸለሙ። በኡጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት በተከበረው የሀገሪቱ 29ኛው ብሄራዊ የጀግኖች በዓል ታድመዋል። በዚህ ብሄራዊ በዓል ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለአፍሪካ እና ለኡጋንዳ መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች ሀገሪቱ የምታበረክተውን ሜዳሊያ ከፕሬዚዳንት ዮዌሪ […]
0 Comments
0 Shares