(ኢዜአ)- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ12ኛው ዙር በ20/80 የቤት ቁጠባ 2ሺህ605 ቤቶችን በዛሬው እለት በእጣ ለተጠቃሚዎች አስተላለፈ፡፡ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ከ32ሺህ በላይ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም በተፈጠረው አገራዊ ፈታኝ ሁኔታና የውጭ ምንዛሬ ማስተካከያ ምክንያት ዕቅዱ ሳይሳካ መቅረቱን በእጣ አወጣጡ ስነ-ስርዓት ወቅት ተጠቅሷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ይድነቃቸው ዋለልኝ […]
(ኢዜአ)- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ12ኛው ዙር በ20/80 የቤት ቁጠባ 2ሺህ605 ቤቶችን በዛሬው እለት በእጣ ለተጠቃሚዎች አስተላለፈ፡፡ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ከ32ሺህ በላይ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም በተፈጠረው አገራዊ ፈታኝ ሁኔታና የውጭ ምንዛሬ ማስተካከያ ምክንያት ዕቅዱ ሳይሳካ መቅረቱን በእጣ አወጣጡ ስነ-ስርዓት ወቅት ተጠቅሷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ይድነቃቸው ዋለልኝ […]
0 Comments
0 Shares