የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ ሀይል መሪ የሆኑት ሬክ ማቻር በቀጣዩ ሀምሌ ወር ላይ ወደ አዲስ አበባ እንደሚዛወሩ ተዘገበ። ከሱዳን በመገንጠል ራሷን በቻለች ብዙም ሳትቆይ ወደ ጦርነት በመግባት በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎቿን ለሞትና ለስደት ያበቃችው ደቡብ ሱዳን ለበርካታ ጊዜያት የሰላምና የእርቅ ውይይቶች በኢትዮጵያ ቢካሄድም እስካሁን ለፍሬ ሊበቃ አልቻለም። የዚሁ ሂደት ተሳታፊ የነበሩት የተቃውሞ ጎራው መሪ ሬክ ማቻር ከአንድ [...]
የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ ሀይል መሪ የሆኑት ሬክ ማቻር በቀጣዩ ሀምሌ ወር ላይ ወደ አዲስ አበባ እንደሚዛወሩ ተዘገበ። ከሱዳን በመገንጠል ራሷን በቻለች ብዙም ሳትቆይ ወደ ጦርነት በመግባት በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎቿን ለሞትና ለስደት ያበቃችው ደቡብ ሱዳን ለበርካታ ጊዜያት የሰላምና የእርቅ ውይይቶች በኢትዮጵያ ቢካሄድም እስካሁን ለፍሬ ሊበቃ አልቻለም። የዚሁ ሂደት ተሳታፊ የነበሩት የተቃውሞ ጎራው መሪ ሬክ ማቻር ከአንድ [...]
KALITIPRESS.COM
በደቡብ አፍሪካ የቁም እስረኛ የሆኑት ሬክ ማቻር ወደ አዲስ አበባ ሊዛወሩ ነው
የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ ሀይል መሪ የሆኑት ሬክ ማቻር በቀጣዩ ሀምሌ ወር ላይ ወደ አዲስ አበባ እንደሚዛወሩ ተዘገበ። ከሱዳን በመገንጠል ራሷን በቻለች ብዙም ሳትቆይ ወደ ጦርነት በመግባት በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎቿን ለሞትና ለስደት ያበቃችው ደቡብ ሱዳን ለበርካታ ጊዜያት የሰላምና የእርቅ ውይይቶች በኢትዮጵያ ቢካሄድም እስካሁን ለፍሬ ሊበቃ አልቻለም። የዚሁ ሂደት ተሳታፊ የነበሩት የተቃውሞ ጎራው መሪ ሬክ ማቻር ከአንድ አመት በፊት በደቡብ አፍሪካ ለህክምና በሄዱበት
0 Comments 0 Shares