ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የፈረንሳይን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ መንግስት የጀመረው የሰላም እንቅስቃሴና የኢኮኖያዊ ማሻሻያ ተስፋ [...]
ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የፈረንሳይን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ መንግስት የጀመረው የሰላም እንቅስቃሴና የኢኮኖያዊ ማሻሻያ ተስፋ [...]
KALITIPRESS.COM
ፈረንሳይ የባድመን ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት እደግፋለሁ አለች
ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የፈረንሳይን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ መንግስት የጀመረው የሰላም እንቅስቃሴና የኢኮኖያዊ ማሻሻያ
0 Comments 0 Shares