ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የፈረንሳይን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ መንግስት የጀመረው የሰላም እንቅስቃሴና የኢኮኖያዊ ማሻሻያ ተስፋ [...]
ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የፈረንሳይን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ መንግስት የጀመረው የሰላም እንቅስቃሴና የኢኮኖያዊ ማሻሻያ ተስፋ [...]
0 Comments
0 Shares