(ኤፍ ቢ ሲ)- በቅርቡ በኢትዮ – ኤርትራ ጉዳይ ላይ የተላለፈው ውሳኔ የሃገራቱን ሰላም በተለይም የትግራይ ህዝብ ለበርካታ አመታት ሲያነሳው የነበረውን ጥያቄ በመመለስ የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ወንድማማችነት ወደ ነበረበት ለመመለስ የቀረበ መሆኑን ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ህወሓት) ገለጸ። የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ማክሰኞ ባካሄደው ስብሰባ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን የድንበር አለመግባባት ለመፍታት፥ ኢትዮጵያ የአልጀርሱን ስምምነት […]
(ኤፍ ቢ ሲ)- በቅርቡ በኢትዮ – ኤርትራ ጉዳይ ላይ የተላለፈው ውሳኔ የሃገራቱን ሰላም በተለይም የትግራይ ህዝብ ለበርካታ አመታት ሲያነሳው የነበረውን ጥያቄ በመመለስ የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ወንድማማችነት ወደ ነበረበት ለመመለስ የቀረበ መሆኑን ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ህወሓት) ገለጸ። የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ማክሰኞ ባካሄደው ስብሰባ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን የድንበር አለመግባባት ለመፍታት፥ ኢትዮጵያ የአልጀርሱን ስምምነት […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
በኢትዮ- ኤርትራ ጉዳይ ላይ የተላለፈው ውሳኔ የሃገራቱን ህዝቦች ወንድማማችነት ወደ ነበረበት ለመመለስ ያለመ ነው - ህወሓት
(ኤፍ ቢ ሲ)- በቅርቡ በኢትዮ - ኤርትራ ጉዳይ ላይ የተላለፈው ውሳኔ የሃገራቱን ሰላም በተለይም የትግራይ ህዝብ ለበርካታ አመታት ሲያነሳው የነበረውን ጥያቄ በመመለስ የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ወንድማማችነት ወደ ነበረበት ለመመለስ የቀረበ መሆኑን ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ህወሓት) ገለጸ።የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ማክሰኞ ባካሄደው ስብሰባ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን
0 Comments 0 Shares