የኢሮብ ብሄረሰብ ተወካዮች የኢህአዴጉ የአልጀርስ ስምምነት ውሳኔ በመቃወም ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ትናንት ተወካዮቻቸው በዓዲግራት ከተማ ተሰብስበው የመከሩ ሲሆን ውሳኔውን ተቃውመው ዛሬ ዓርብ በኢሮብ ርእሰ መዲና ዶውሃን ከተማህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ወጥተዋል። ውሳኔው ከተተገበረ የኢሮብ ብሄረሰብ ለሁለት (ግማሹ ወደ ኤርትራ) መከፈሉ አግባብ አይደለም በሚል ነው ለተቃውሞ የወጡት። የአረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር አብረሀ ደስታ የተቃውሞ ሰልፉ በባድመ፣ [...]
የኢሮብ ብሄረሰብ ተወካዮች የኢህአዴጉ የአልጀርስ ስምምነት ውሳኔ በመቃወም ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ትናንት ተወካዮቻቸው በዓዲግራት ከተማ ተሰብስበው የመከሩ ሲሆን ውሳኔውን ተቃውመው ዛሬ ዓርብ በኢሮብ ርእሰ መዲና ዶውሃን ከተማህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ወጥተዋል። ውሳኔው ከተተገበረ የኢሮብ ብሄረሰብ ለሁለት (ግማሹ ወደ ኤርትራ) መከፈሉ አግባብ አይደለም በሚል ነው ለተቃውሞ የወጡት። የአረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር አብረሀ ደስታ የተቃውሞ ሰልፉ በባድመ፣ [...]
KALITIPRESS.COM
በአረና ትግራይ ፓርቲ አስተባባሪነት የኢሮብ ተወላጆች የመንግስትን ውሳኔ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ
የኢሮብ ብሄረሰብ ተወካዮች የኢህአዴጉ የአልጀርስ ስምምነት ውሳኔ በመቃወም ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ትናንት ተወካዮቻቸው በዓዲግራት ከተማ ተሰብስበው የመከሩ ሲሆን ውሳኔውን ተቃውመው ዛሬ ዓርብ በኢሮብ ርእሰ መዲና ዶውሃን ከተማህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ወጥተዋል። ውሳኔው ከተተገበረ የኢሮብ ብሄረሰብ ለሁለት (ግማሹ ወደ ኤርትራ) መከፈሉ አግባብ አይደለም በሚል ነው ለተቃውሞ የወጡት። የአረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር አብረሀ ደስታ የተቃውሞ ሰልፉ በባድመ፣
0 Comments 0 Shares