ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሾሙ
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
Thu, 06/07/2018 - 19:08
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሾሙ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Thu, 06/07/2018 - 19:08
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሾሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጄኔራል ሰዓረ መኮንንን አዲሱ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም አድርገው ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. ሾሙ፡፡ ጄኔራል ሰዓረ ለ17 ዓመታት ሲያገለግሉ የቆዩትን ጄኔራል ሳሞራ የኑስን ይተካሉ፡፡
0 Comments 0 Shares