ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ የደኅንነት ኃላፊ ሾሙ
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
Thu, 06/07/2018 - 20:26
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ የደኅንነት ኃላፊ ሾሙ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Thu, 06/07/2018 - 20:26
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ የደኅንነት ኃላፊ ሾሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጄኔራል አደም መሐመድን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሾሙ፡፡ ጄኔራል አደም አቶ ጌታቸው አሰፋን ይተካሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቅርቡ የደኅንነት አማካሪያቸው አድርገው የሾሟቸው አቶ አባዱላ ገመዳና በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር የነበሩት አቶ ግርማ ብሩ በጡረታ እንዲሰናበቱ አድርገዋል፡፡
0 Comments 0 Shares