(EBC)- በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ የኢፌዲሪ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ/ሜቴክ/ የ2010 ዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀም ገምግሟል፡፡ በዚህም መሰረት ኮርፖሬሽኑ በህዳሴ ግድብ፣ በስኳር ኮርፖሬሽኖች ግንባታ፣ በያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካና በከሰል ድንጋይ ንግድ፣ በአቅም ግንባታ ስራዎች እንዲሁም በተለያዩ የልማት ድርጅቶች ግንባታ ላይ እያከናወነ ስላለው አፈፃፀም ሪፖርትም ቀርቧል፡፡ ሪፖርቱን የተመለከተው ቋሚ ኮሚቴውም ሜቴክ የያዛቸው የሜጋ […]
(EBC)- በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ የኢፌዲሪ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ/ሜቴክ/ የ2010 ዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀም ገምግሟል፡፡ በዚህም መሰረት ኮርፖሬሽኑ በህዳሴ ግድብ፣ በስኳር ኮርፖሬሽኖች ግንባታ፣ በያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካና በከሰል ድንጋይ ንግድ፣ በአቅም ግንባታ ስራዎች እንዲሁም በተለያዩ የልማት ድርጅቶች ግንባታ ላይ እያከናወነ ስላለው አፈፃፀም ሪፖርትም ቀርቧል፡፡ ሪፖርቱን የተመለከተው ቋሚ ኮሚቴውም ሜቴክ የያዛቸው የሜጋ […]
0 Comments
0 Shares