(EBC)- የኢትዮጵያ አየር መንገድ 100ኛውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላንን የተረከበ ሲሆን፣ አውሮፕላኑ ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የጤና ቁሳቁሶችን ጭኖ ነው አዲስ አበባ የገባው፡፡ የጤና ቁሳቁሶቹ መቀመጫውን አሜሪካ ሲያትል ካደረገውና ደይሬክት ሪሊፍ ከተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የተገኘ ሲሆን፣ የተለያዩ ለቀዶ ጥገና ሕክምናና ሌሎች ለማስተማሪያነትና ለታካሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ናቸው ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስረ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ […]
(EBC)- የኢትዮጵያ አየር መንገድ 100ኛውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላንን የተረከበ ሲሆን፣ አውሮፕላኑ ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የጤና ቁሳቁሶችን ጭኖ ነው አዲስ አበባ የገባው፡፡ የጤና ቁሳቁሶቹ መቀመጫውን አሜሪካ ሲያትል ካደረገውና ደይሬክት ሪሊፍ ከተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የተገኘ ሲሆን፣ የተለያዩ ለቀዶ ጥገና ሕክምናና ሌሎች ለማስተማሪያነትና ለታካሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ናቸው ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስረ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ […]
0 Comments
0 Shares