(ኢዜአ)- ጠቅላይ ኢታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሳሞራ የኑስ የአገሪቷ እጅግ ከፍተኛ የኒሻን ሽልማት ተበረከተላቸው። ጄኔራል ሰሞራ ይህንን ከፍተኛ የክብር ሽልማቱን ከፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ እጅ ተቀብለዋል። የክብር ሽልማቱ የተበረከተላቸው ከተዋጊነት እስከ አዋጊነትና እስከ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታ ማዦር ሹምነት ድረስ አገራቸውን በትጋትና በታታሪነት በማገልገላቸው መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል። ጎን ለጎንም በመከላከያ ሰራዊት ግንባታ ባስገኙት ውጤት፣ “ባሳዩት […]
(ኢዜአ)- ጠቅላይ ኢታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሳሞራ የኑስ የአገሪቷ እጅግ ከፍተኛ የኒሻን ሽልማት ተበረከተላቸው። ጄኔራል ሰሞራ ይህንን ከፍተኛ የክብር ሽልማቱን ከፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ እጅ ተቀብለዋል። የክብር ሽልማቱ የተበረከተላቸው ከተዋጊነት እስከ አዋጊነትና እስከ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታ ማዦር ሹምነት ድረስ አገራቸውን በትጋትና በታታሪነት በማገልገላቸው መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል። ጎን ለጎንም በመከላከያ ሰራዊት ግንባታ ባስገኙት ውጤት፣ “ባሳዩት […]
0 Comments
0 Shares