የቴሌኮም ነገር ሁለት ወደፊት አንድ ወደ ኋላ
ናታን ዳዊት
Thu, 06/07/2018 - 12:36
የቴሌኮም ነገር ሁለት ወደፊት አንድ ወደ ኋላ ናታን ዳዊት Thu, 06/07/2018 - 12:36
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የቴሌኮም ነገር ሁለት ወደፊት አንድ ወደ ኋላ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ኢትዮ ቴሌኮም ከሚተገብራቸው አሠራሮች ውስጥ ከውጭ የሚገቡ የእጅ ስልኮች በአገር ውስጥ አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻል ነው፡፡ የተዘጉ ስልኮችን በመክፈት አገልግሎት ላይ እንዲውሉ እያደረገ ነው፡፡ እንዲህ ያለውን አገልግሎት በተለያዩ ቅርንጫፎቹ የሚሰጥ ሲሆን፣ ይህም በሕገ ወጥ መንገድ የሚገቡ የሞባይል ስልኮችን ለመቆጣጠርና የአገር ውስጥ አምራቾችን ለማበረታታት ያለመ አሠራር ነው፡፡
0 Comments 0 Shares