ፓኪስታን ውስጥ በመጪው ሀምሌ 25 ቀን ጠቅላላ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት በማኅበራዊ ሚድያና በጋዜጠኞች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶች እየጨመሩ በመሄዳቸው ለመናገር ነፃነትና ለሰብዓዊ መብት የቆሙት ሰዎችን አሳስቧል።
ፓኪስታን ውስጥ በመጪው ሀምሌ 25 ቀን ጠቅላላ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት በማኅበራዊ ሚድያና በጋዜጠኞች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶች እየጨመሩ በመሄዳቸው ለመናገር ነፃነትና ለሰብዓዊ መብት የቆሙት ሰዎችን አሳስቧል።