(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የኢትዮ- ኤርትራን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ያሳለፈው ውሳኔ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት የሚያሻሽል መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በተጀመረው 4ኛው ሃገር አቀፍ የፀረ ሙስና ጥምረት ጉባኤ ላይ በመገኘት ባደረጉት ንግግር የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባሳላፈው ውሳኔ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የተላለፈው ውሳኔም ሁለቱ ሃገራት ባለፉት […]
(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የኢትዮ- ኤርትራን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ያሳለፈው ውሳኔ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት የሚያሻሽል መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በተጀመረው 4ኛው ሃገር አቀፍ የፀረ ሙስና ጥምረት ጉባኤ ላይ በመገኘት ባደረጉት ንግግር የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባሳላፈው ውሳኔ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የተላለፈው ውሳኔም ሁለቱ ሃገራት ባለፉት […]
0 Comments
0 Shares