(EBC)- የደቡብ አፍሪካዎቹ ቮዳፎንና ኤምቲኤን ግሩፕ የቴሌኮም ተቋማት በኢትዮጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን ገበያ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቁ፡፡ የቴሌኮም ተቋማቱ ባወጡት መግለጫ መንግስት የቴሌኮም ዘርፍ ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት እንደሚያደርግ በማስታወቁ በኢትዮጵያ ያለውን ሰፊ የቴሌኮም ገበያ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት አላቸው፡፡ በመሆኑም ወደ ፊት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውይይትና ድርድር በማድረግ ወደ ገበያው ለመግባት እንደሚጥሩ ተናግረዋል፡፡
(EBC)- የደቡብ አፍሪካዎቹ ቮዳፎንና ኤምቲኤን ግሩፕ የቴሌኮም ተቋማት በኢትዮጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን ገበያ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቁ፡፡ የቴሌኮም ተቋማቱ ባወጡት መግለጫ መንግስት የቴሌኮም ዘርፍ ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት እንደሚያደርግ በማስታወቁ በኢትዮጵያ ያለውን ሰፊ የቴሌኮም ገበያ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት አላቸው፡፡ በመሆኑም ወደ ፊት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውይይትና ድርድር በማድረግ ወደ ገበያው ለመግባት እንደሚጥሩ ተናግረዋል፡፡
0 Comments
0 Shares