(ኤፍ ቢ ሲ)- የፍትህ ህግና ስርዓት ማሻሻያ ምክር ቤት ሊቋቋም መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታወቀ። የፍትህ ስርዓቱ በርካታ ለውጦች ቢመዘገቡበትም የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ዜጎችን ለእንግልት የፍትህ ስርዓቱን ደግሞ ለጥራት ችግር አጋልጦት መቆየቱን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተጠናው ጥናት ያመላክታል። ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት አለማግኘት እና መጉላላት፣ የፍርድ ውሳኔ ለማግኘት ለበርካታ አመታት መመላለስና መጉላላት፣ በወንጀል የተከሰሱ […]
(ኤፍ ቢ ሲ)- የፍትህ ህግና ስርዓት ማሻሻያ ምክር ቤት ሊቋቋም መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታወቀ። የፍትህ ስርዓቱ በርካታ ለውጦች ቢመዘገቡበትም የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ዜጎችን ለእንግልት የፍትህ ስርዓቱን ደግሞ ለጥራት ችግር አጋልጦት መቆየቱን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተጠናው ጥናት ያመላክታል። ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት አለማግኘት እና መጉላላት፣ የፍርድ ውሳኔ ለማግኘት ለበርካታ አመታት መመላለስና መጉላላት፣ በወንጀል የተከሰሱ […]
0 Comments
0 Shares