(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአሜሪካ መንግስት “C-130” የተባለ ወታደራዊ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ አየር ሀይል አበረከተ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ አውሮፕላኑ በትናንትናው እለት ነው በቢሾፍቱ ከተማ ለኢትዮጵያ አየር ሀይል የተበረከተው። ወታደራዊ አውሮፕላኑ ርክክብ ላይም የአሜሪካ መንግስትን በመወከል በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር እንዲሁም በኢትዮጵያ በኩል የኢትዮጵያ አየር ሀይል አዛዥ ጄነራል አህመድ መሃመድ ተገኝተዋል። በርክክቡ ወቅትም […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአሜሪካ መንግስት “C-130” የተባለ ወታደራዊ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ አየር ሀይል አበረከተ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ አውሮፕላኑ በትናንትናው እለት ነው በቢሾፍቱ ከተማ ለኢትዮጵያ አየር ሀይል የተበረከተው። ወታደራዊ አውሮፕላኑ ርክክብ ላይም የአሜሪካ መንግስትን በመወከል በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር እንዲሁም በኢትዮጵያ በኩል የኢትዮጵያ አየር ሀይል አዛዥ ጄነራል አህመድ መሃመድ ተገኝተዋል። በርክክቡ ወቅትም […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
አሜሪካ “C-130” የተባለ ወታደራዊ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ አበረከተች
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአሜሪካ መንግስት “C-130” የተባለ ወታደራዊ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ አየር ሀይል አበረከተ።በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ አውሮፕላኑ በትናንትናው እለት ነው በቢሾፍቱ ከተማ ለኢትዮጵያ አየር ሀይል የተበረከተው።ወታደራዊ አውሮፕላኑ ርክክብ ላይም የአሜሪካ መንግስትን በመወከል በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነ
0 Comments 0 Shares