(ኤፍ.ቢ.ሲ)- ኢትዮጵያዊን ስደተኖችን አሳፍራ ወደ የመን ስታመራ የነበረች ጀልባ መስጠሟን የተመድ ባለስልጣናት ገልጸዋል። ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እንዳስታወቀው ጀልባዋ ሮዕቡ ጧት በኤደን ባህረ ሰላጤ አካባቢ የሰጠመች ሲሆን፥ የ46 ተሳፋሪዎች ህይወት መጥፋቱ ነው የተገለጸው። ከአደጋው ሰለባዎች መካከል 37 ያህሉ ወንዶች ሲሆኑ ዘጠኞቹ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል። ከቦሳሶ ወደብ የተነሳችው ይህችው ጀልባ 100 ያህል ስደተኞችን አሳፍራ ወደ የመን […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- ኢትዮጵያዊን ስደተኖችን አሳፍራ ወደ የመን ስታመራ የነበረች ጀልባ መስጠሟን የተመድ ባለስልጣናት ገልጸዋል። ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እንዳስታወቀው ጀልባዋ ሮዕቡ ጧት በኤደን ባህረ ሰላጤ አካባቢ የሰጠመች ሲሆን፥ የ46 ተሳፋሪዎች ህይወት መጥፋቱ ነው የተገለጸው። ከአደጋው ሰለባዎች መካከል 37 ያህሉ ወንዶች ሲሆኑ ዘጠኞቹ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል። ከቦሳሶ ወደብ የተነሳችው ይህችው ጀልባ 100 ያህል ስደተኞችን አሳፍራ ወደ የመን […]
0 Comments
0 Shares