የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የአልጄርሱ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲሆን ወሰነ
ብሩክ አብዱ
Tue, 06/05/2018 - 18:57
የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የአልጄርሱ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲሆን ወሰነ ብሩክ አብዱ Tue, 06/05/2018 - 18:57
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የአልጄርሱ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲሆን ወሰነ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር የአልጀርሱ ስምምነትና የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲደረግ ወሰነ፡፡ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ባወጣው መግለጫ፣ ‹‹በጥቅም ብቻ ሳይሆን በደም ለተሳሰሩት የሁለቱ አገር ሕዝቦች የጋራ ጥቅም ሲባል የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርሱን ስምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ ለሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የወሰነና ለተግባራዊነቱ ያለማመንታት በቁርጠኝነት የሚሠራ መሆኑን ለመግለጽ ይፈልጋል፤›› ብሏል፡፡
0 Comments 0 Shares