ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ
ዳዊት ታዬ
Wed, 06/06/2018 - 09:55
ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ ዳዊት ታዬ Wed, 06/06/2018 - 09:55
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው ታዋቂ ባለሀብቶች መካከል ክሳቸው የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ወደ አገር ቤት ተመለሱ፡፡ በቅርቡ ክሳቸው የተቋረጠላቸውና ወደ አገር ቤት የተመለሱት ባለሀብቶች አቶ ጌቱ ገለቴና አቶ ገምሹ በየነ ናቸው፡፡ አቶ ጌቱ በሙስና ወንጀል መጠርጠራቸው ተገልጾ በቁጥጥር ሥር ከመዋላቸው በፊት ከአገር መውጣታቸው የተነገረው፣ ከአምስት ዓመታት በፊት እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ወደ አገር ቤት እስከተመለሱ ድረስ ዱባይ ይኖሩ ነበር፡፡
0 Comments 0 Shares