የንግድ ባንክና የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲና አሠራር ለውጥ ተደረገ
ዳዊት እንደሻው
Wed, 06/06/2018 - 12:44
የንግድ ባንክና የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲና አሠራር ለውጥ ተደረገ ዳዊት እንደሻው Wed, 06/06/2018 - 12:44
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የንግድ ባንክና የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲና አሠራር ለውጥ ተደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የረዥምና የመካከለኛ ጊዜ የፕሮጀክት ብድሮች መስጠት በማቆም የሥራ ማስኬጃ ብድሮች ብቻ እንዲሰጥ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ የፕሮጀክት ብድሮች እንዲሰጥ የተላለፈው ውሳኔ ታጠፈ፡፡ ውሳኔው ከሚያዝያ 10 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ተፈጻሚ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈርሞ በወጣው ደበዳቤ እንደተገለጸው፣ ካሁን ቀደም የነበረው ውሳኔ ቀርቶ በቀድሞ አሠራር እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡ በዚህም መሠረት ባለሀብቶች ከሁለቱም ባንኮች የፕሮጀክት ብድር ማግኘት ይችላሉ፡፡
0 Comments 0 Shares