ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።
ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።
AMHARIC.VOANEWS.COM
በደቡብ ሱዳን ተዋጊ መሪዎች ላይ ቆንጣጭ እርምጃ እንዲወሰድ ተጠየቀ
ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።
0 Comments 0 Shares