(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ስብሰባውን ያካሂዳል። የኢህአዴግ ፅህፈት ቤት የህዝብና የውጭ ግንኙነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሳዳት ነሻ እንደገለፁት ኮሚቴው ሁለተኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የ2 ዓመት ተኩል አፈፃፀም ይገመግማል። ግምገማውንም መሰረት አድርጎ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎም ነው የሚጠበቀው።
(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ስብሰባውን ያካሂዳል። የኢህአዴግ ፅህፈት ቤት የህዝብና የውጭ ግንኙነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሳዳት ነሻ እንደገለፁት ኮሚቴው ሁለተኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የ2 ዓመት ተኩል አፈፃፀም ይገመግማል። ግምገማውንም መሰረት አድርጎ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎም ነው የሚጠበቀው።
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ስብሰባውን ያካሂዳል
(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ስብሰባውን ያካሂዳል።የኢህአዴግ ፅህፈት ቤት የህዝብና የውጭ ግንኙነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሳዳት ነሻ እንደገለፁት ኮሚቴው ሁለተኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የ2 ዓመት ተኩል አፈፃፀም ይገመግማል።ግምገማውንም መሰረት አድርጎ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎም ነው
0 Comments 0 Shares