(ሪፖርተር)- ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሳ በተገኙበት ከከፍተኛ የመከላከያ ሠራዊት አዛዦች ጋር ባረደጉት ውይይት፣ ‹‹ኢሕአዴግ ፖለቲካዊ ሥራውን መሥራት አቅቶት በራሱ ስንፍና የወደቀ እንደሆነ፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ሕዝብ ከመረጠው ፓርቲ ጋር መቀጠል የሚችል ሠራዊት መሆን አለበት፤›› ሲሉ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ የጦር ኃይሉ መጠናከር እንዳለበትና ወደፊት ሊመጡ የሚችሉ የተለያዩ ጥቃቶችን መቋቋም በሚያስችለው […]
(ሪፖርተር)- ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሳ በተገኙበት ከከፍተኛ የመከላከያ ሠራዊት አዛዦች ጋር ባረደጉት ውይይት፣ ‹‹ኢሕአዴግ ፖለቲካዊ ሥራውን መሥራት አቅቶት በራሱ ስንፍና የወደቀ እንደሆነ፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ሕዝብ ከመረጠው ፓርቲ ጋር መቀጠል የሚችል ሠራዊት መሆን አለበት፤›› ሲሉ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ የጦር ኃይሉ መጠናከር እንዳለበትና ወደፊት ሊመጡ የሚችሉ የተለያዩ ጥቃቶችን መቋቋም በሚያስችለው […]
0 Comments
0 Shares