(አዲስ ዘመን ጋዜጣ)- በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ አካላት በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ መለቀቅ ሙስና የማይሸክም ማህበረሰብ ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አየልኝ ሙሉዓለም እንደተናገሩት፤ በቅርቡ በሙስና ተጠርጥረው  በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩ አካላት ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር መለቀቃቸው የመንግሥት ሥልጣን ቢሆንም፤ ኮሚሽኑ ተጠርጣሪዎች ያለፍርድ […]
(አዲስ ዘመን ጋዜጣ)- በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ አካላት በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ መለቀቅ ሙስና የማይሸክም ማህበረሰብ ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አየልኝ ሙሉዓለም እንደተናገሩት፤ በቅርቡ በሙስና ተጠርጥረው  በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩ አካላት ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር መለቀቃቸው የመንግሥት ሥልጣን ቢሆንም፤ ኮሚሽኑ ተጠርጣሪዎች ያለፍርድ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
የተጠርጣሪዎች መለቀቅ በፀረ ሙስና ትግሉ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ያሳርፋል ተባለ
(አዲስ ዘመን ጋዜጣ)- በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ አካላት በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ መለቀቅ ሙስና የማይሸክም ማህበረሰብ ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አየልኝ ሙሉዓለም እንደተናገሩት፤ በቅርቡ በሙስና ተጠርጥረው  በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩ አካላት ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር
0 Comments 0 Shares