(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው በምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ስነ-ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ለተጨማሪ እይታ ይመራል። የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው፥ ምክር ቤቱ ህገመንግስቱንና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመቀበልና ለማፅደቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1083/2010 ለመሻር የቀረበን ረቂቅ አዋጅንም ያፀድቃል። በተጨማሪም በኢትዮጵያ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው በምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ስነ-ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ለተጨማሪ እይታ ይመራል። የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው፥ ምክር ቤቱ ህገመንግስቱንና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመቀበልና ለማፅደቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1083/2010 ለመሻር የቀረበን ረቂቅ አዋጅንም ያፀድቃል። በተጨማሪም በኢትዮጵያ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ምክር ቤቱ በምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ስነ-ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ይወያያል
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው በምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ስነ-ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ለተጨማሪ እይታ ይመራል።የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው፥ ምክር ቤቱ ህገመንግስቱንና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመቀበልና ለማፅደቅ
0 Comments 0 Shares