(EBC)- የኢትዮጵያ የስደተኞችና የዜጎች ጉዳይ ዋና ክፍል እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመተባበር ከግንቦት 24/2010 ጀምሮ ኢትዮጵያን ለሚጎበኙ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶች በኢንተርኔት የቪዛ አገልግሎት መጀመራቸውን አስታውቁ፡፡ የዛሬ ዓመት ይህን በኢንተርኔት የቪዛ አገልግሎት መስጠት ቢጀመርም ለተወሰኑ ሃገራት ዜጎች ብቻ ነበር የሚያገለግለው፡፡ አሁን በተጀመረው የኢንተርኔት የቪዛ አገልግሎት ግን ማንኛውም የውጭ ዜጋ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ፍላጎቱ ካለው በኢንተርኔት የሚያስፈልገውን ቅድመ […]
(EBC)- የኢትዮጵያ የስደተኞችና የዜጎች ጉዳይ ዋና ክፍል እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመተባበር ከግንቦት 24/2010 ጀምሮ ኢትዮጵያን ለሚጎበኙ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶች በኢንተርኔት የቪዛ አገልግሎት መጀመራቸውን አስታውቁ፡፡ የዛሬ ዓመት ይህን በኢንተርኔት የቪዛ አገልግሎት መስጠት ቢጀመርም ለተወሰኑ ሃገራት ዜጎች ብቻ ነበር የሚያገለግለው፡፡ አሁን በተጀመረው የኢንተርኔት የቪዛ አገልግሎት ግን ማንኛውም የውጭ ዜጋ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ፍላጎቱ ካለው በኢንተርኔት የሚያስፈልገውን ቅድመ […]
0 Comments
0 Shares