ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
0 Comments
0 Shares