ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
WWW.BBC.COM
ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት ከሶማሊላንድ ጋር ተፈራረመች - BBC News አማርኛ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
0 Comments 0 Shares