የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ትናንት የደረሱት ስምምነት ሕጋዊ መሠረተ የሌለው እና ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል ነው አለ።
የሶማሊያ መንግሥት የአገሪቱ ካቢኔ ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የሶማሊያ አካል ከሆነችው ሶማሊላንድ ጋር የደረሰችው ስምምነት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
የሶማሊያ መንግሥት የአገሪቱ ካቢኔ ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የሶማሊያ አካል ከሆነችው ሶማሊላንድ ጋር የደረሰችው ስምምነት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ትናንት የደረሱት ስምምነት ሕጋዊ መሠረተ የሌለው እና ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል ነው አለ።
የሶማሊያ መንግሥት የአገሪቱ ካቢኔ ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የሶማሊያ አካል ከሆነችው ሶማሊላንድ ጋር የደረሰችው ስምምነት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
0 Comments
0 Shares