የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ትናንት የደረሱት ስምምነት ሕጋዊ መሠረተ የሌለው እና ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል ነው አለ።
የሶማሊያ መንግሥት የአገሪቱ ካቢኔ ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የሶማሊያ አካል ከሆነችው ሶማሊላንድ ጋር የደረሰችው ስምምነት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ትናንት የደረሱት ስምምነት ሕጋዊ መሠረተ የሌለው እና ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል ነው አለ። የሶማሊያ መንግሥት የአገሪቱ ካቢኔ ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የሶማሊያ አካል ከሆነችው ሶማሊላንድ ጋር የደረሰችው ስምምነት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
WWW.BBC.COM
የሶማሊያ መንግሥት የኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ስምምነት ተፈጻሚ ሊሆን አይችልም አለ - BBC News አማርኛ
የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ትናንት የደረሱት ስምምነት ሕጋዊ መሠረተ የሌለው እና ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል ነው አለ። የሶማሊያ መንግሥት የአገሪቱ ካቢኔ ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የሶማሊያ አካል ከሆነችው ሶማሊላንድ ጋር የደረሰችው ስምምነት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
0 Comments 0 Shares