በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን እና የቤተሰባቸውን ሕይወት ለመቀየር በተለያዩ መንገዶች ወደ አረብ አገራት ይሄዳሉ። ነገር ግን ሁሉም የተመቻቸ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የሥራ ዕድልን ስለማያገኙ ለተለያዩ ችግሮች ይጋለጣሉ። በተለይ በርካታ ሴት ኢትዮጵያውያን በዚህ ሁኔታ ለመከራ ሲከፋ ደግሞ ለአካል ጉዳት እና ለሞት መዳረጋቸው ሲነገር ቆይቷል። እነሆ የእነዚህ ሦስት ኢትዮጵያውያን ሴቶች ታሪክም የዚህ ቁንጣሪ ማሳያ ነው።
በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን እና የቤተሰባቸውን ሕይወት ለመቀየር በተለያዩ መንገዶች ወደ አረብ አገራት ይሄዳሉ። ነገር ግን ሁሉም የተመቻቸ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የሥራ ዕድልን ስለማያገኙ ለተለያዩ ችግሮች ይጋለጣሉ። በተለይ በርካታ ሴት ኢትዮጵያውያን በዚህ ሁኔታ ለመከራ ሲከፋ ደግሞ ለአካል ጉዳት እና ለሞት መዳረጋቸው ሲነገር ቆይቷል። እነሆ የእነዚህ ሦስት ኢትዮጵያውያን ሴቶች ታሪክም የዚህ ቁንጣሪ ማሳያ ነው።
WWW.BBC.COM
“አሰሪዬ ሠራተኛዋን ገድላት ስመለከት ራሴን ሳትኩ”- ሕይወት ከአረብ አገር ስደት በኋላ - BBC News አማርኛ
በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን እና የቤተሰባቸውን ሕይወት ለመቀየር በተለያዩ መንገዶች ወደ አረብ አገራት ይሄዳሉ። ነገር ግን ሁሉም የተመቻቸ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የሥራ ዕድልን ስለማያገኙ ለተለያዩ ችግሮች ይጋለጣሉ። በተለይ በርካታ ሴት ኢትዮጵያውያን በዚህ ሁኔታ ለመከራ ሲከፋ ደግሞ ለአካል ጉዳት እና ለሞት መዳረጋቸው ሲነገር ቆይቷል። እነሆ የእነዚህ ሦስት ኢትዮጵያውያን ሴቶች ታሪክም የዚህ ቁንጣሪ ማሳያ ነው።
0 Comments 0 Shares