በሀዋሳ ከተማ በሚገኝ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ትላንት ሰኔ 5/2015 ቀትር ላይ በሁለት ተሽከርካሪ በመጡ ሰዎች 'መጠለፏን' ቤተሰቧቿ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የ14 ዓመት ከ 8 ወር ታዳጊዋ ሜላት ከትምህርት ቤት ወደ ወደ መኖሪያ ቤቷ በመመለስ ላይ እያለች በሀዋሳ ከተማ ሞኖፖል ተብሎ በሚጠራው አከባቢ “ቤት ልትደርስ ጥቂት ሜትሮች ሲቀራት” በሃይል ታግታ መውሰዷን የሜላት የቅርብ ዘመዶች ገልጸዋል።
በሀዋሳ ከተማ በሚገኝ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ትላንት ሰኔ 5/2015 ቀትር ላይ በሁለት ተሽከርካሪ በመጡ ሰዎች 'መጠለፏን' ቤተሰቧቿ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የ14 ዓመት ከ 8 ወር ታዳጊዋ ሜላት ከትምህርት ቤት ወደ ወደ መኖሪያ ቤቷ በመመለስ ላይ እያለች በሀዋሳ ከተማ ሞኖፖል ተብሎ በሚጠራው አከባቢ “ቤት ልትደርስ ጥቂት ሜትሮች ሲቀራት” በሃይል ታግታ መውሰዷን የሜላት የቅርብ ዘመዶች ገልጸዋል።
0 Comments
0 Shares