ባለፈው አርብ ሌሊት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውሎ የነበረው የፊልም ባለሙያው ዮናስ ብርሃነ መዋ ከእስር መለቀቁን የሥራ ባልደረቦቹ ገለጹ። ለሁለት ቀናት በእርስ ላይ የቆየው ዮናስ ባለፈው ቅዳሜ ፍርድ ቤት ቀርቦ በገንዘብ ዋስ እንዲለቀቅ የፈቀደለት ቢሆንም፣ ለተጨማሪ ቀናት በእስር ላይ ቆይቶ ነው ሰኞ ሰኔ 05/2015 ዓ.ም. እኩለ ቀን አካባቢ የተለቀቀው።
ባለፈው አርብ ሌሊት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውሎ የነበረው የፊልም ባለሙያው ዮናስ ብርሃነ መዋ ከእስር መለቀቁን የሥራ ባልደረቦቹ ገለጹ። ለሁለት ቀናት በእርስ ላይ የቆየው ዮናስ ባለፈው ቅዳሜ ፍርድ ቤት ቀርቦ በገንዘብ ዋስ እንዲለቀቅ የፈቀደለት ቢሆንም፣ ለተጨማሪ ቀናት በእስር ላይ ቆይቶ ነው ሰኞ ሰኔ 05/2015 ዓ.ም. እኩለ ቀን አካባቢ የተለቀቀው።
0 Comments
0 Shares